የማንነት ማረጋገጫ እንድታቀርቡ ለተጠየቃችሁ እና ማንነት ማረጋገጫ በማቅረብ አምኔስት ለማግኘት የምትችሉ ብቻ
ስም ስለማስተካከል ....
እንደሚታወቀው አብዛኛው የኢትዮጵያ ስደተኞች ከሃገር ከወጡ በኋላ በተለያዮ አካሄዶች እና አቅጣጫ ወደ ስደት አለም ሲመጡ ስም መቀየር ወይም መዘበራረቅ እንደ ስልት ይጠቅማል ይባል ስለነበረ የብዙ ሰዎች የአሳይለም ጉዳይ ተበላሽተዋል። አንዳንድ የተሳካላቸው ደግሞ የመኖሪያ ወረቀት አግኝተው በውሸት ስማቸው መኖርን መርጠዋል። በአሁኑ ወቅት ከስደተኛ መጠየቂያ ጉዳይ (case) እኩል የሚታየው የማንነንት ማረጋገጫ (Identity) ማቅረብ ነው። የማንነት ማርጋገጫ ብቻ ካቀረቡ የመኖሪያ ፈቃድ እንደሚያገኙ የተነገራቸው ሰዎች ቁጥር ትንሽ አይባልም። የእውነተኛ ስማችንን መናገር ያስጠይቀናል ብለው የሚፈሩ ሰዎችም ብዙ ናቸው። የኖርዌይ መንግስት ጉዳያችሁን ለማየት ትክክለኛ ማንነታችሁን አሳውቁ ሲል እውነተኛውን ማንነታችሁን አሳውቁንና እንረዳችኋለን ማለቱ ነው እንጂ ሌላ ትርጉም የሚሰጠው ነገር አይደለም። ስምን ለማስተካከል የልደት የምስክር ወረቀት፣ የትምህርት ቤት ማስረጃ፣ የመስሪያ ቤት ወይም የቀበሌ መታወቂያ ያስፈልጋል። የቀበሌ ወይም የመስሪያ ቤት መታወቂያ በተናጠል ማቅረብ ብዙውን ጊዜ ተቀባይነት የለውም።
ስም ለማስተካከል አካሄዱ እንደዚህ ነው..ከዚህ በታች የተፃፈውን ደብዳቤ እንደ ምሳሌ መጠቅም ይቻላል
___________________________________________________________
Name (known by the UDI/UNE)
Address:
DUF NO. 000000000000
To UNE and Politiets utlendingsenhet (PU)
Hereby, I state that this is Affidavit for the purpose of correcting an error on my name.
My name used by the UDI and UNE is ____ _____ _____
I would like to inform you that prior to my asylum application (upon my arrival to Norway) I did inform my real name to the police as _______ ______ ________ . However, the interviewer at the time noted the name that I used on the forged document which I applied to flee to Norway. I have also informed that in parts of my journey to Norway I was victim of trafficking and subject to human rights violations. I have attempted to correct the error but so far I have failed to do so.
Hereby, I would like to declare confirming to fact that my name is ______ _____ _____ .
Yours Sincerely
XXXXX XXXX XXXX (True name and signiture)
Attachments:
1.Birth Certificate
2.Ethiopia School Leaving Certificate Examination Certificate (with photo)
3.8th Grade School National Examination Certificate (with photo)
_____________________________________________________________
ደብዳቤው የሚላከው ወደነዚህ ሁለት አድራሻዎች ነው:-
1.
Politiets utlendingsenhet
Christian Krohgs gate 32, Oslo
Postadresse: Postboks 8102 Dep, 0032 Oslo
2.
Utledningsnemda (UNE)
Postboks 8165 dep.
0034 Oslo
ትክክለኛውን ስማችሁን ካሳወቃችሁ በኋላ ወደ ኤምባሲ ሄዳችሁ የሃገራችሁን ፓስፖርት አምጡ ልትባሉ ትችላላሁ። ኤምባሲው በአሻራ ትክክለኛ ስማችሁን ስለሚያውቀው 3 ወራት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ አዲስ ፓስፖርት ይሰጣችኋል። ይህ ማለት የተሰጣችሁ የመኖሪያ ፍቃድ በሰብዓዊ ጉዳይ (Humanity) ስለሆነ በኢትዮጵያ ፓስፖርት ላይ እስከ አመት የሚታደስ ቪዛ ይሰጣችኋል ማለት ነው።
ስም ስለማስተካከል ....
እንደሚታወቀው አብዛኛው የኢትዮጵያ ስደተኞች ከሃገር ከወጡ በኋላ በተለያዮ አካሄዶች እና አቅጣጫ ወደ ስደት አለም ሲመጡ ስም መቀየር ወይም መዘበራረቅ እንደ ስልት ይጠቅማል ይባል ስለነበረ የብዙ ሰዎች የአሳይለም ጉዳይ ተበላሽተዋል። አንዳንድ የተሳካላቸው ደግሞ የመኖሪያ ወረቀት አግኝተው በውሸት ስማቸው መኖርን መርጠዋል። በአሁኑ ወቅት ከስደተኛ መጠየቂያ ጉዳይ (case) እኩል የሚታየው የማንነንት ማረጋገጫ (Identity) ማቅረብ ነው። የማንነት ማርጋገጫ ብቻ ካቀረቡ የመኖሪያ ፈቃድ እንደሚያገኙ የተነገራቸው ሰዎች ቁጥር ትንሽ አይባልም። የእውነተኛ ስማችንን መናገር ያስጠይቀናል ብለው የሚፈሩ ሰዎችም ብዙ ናቸው። የኖርዌይ መንግስት ጉዳያችሁን ለማየት ትክክለኛ ማንነታችሁን አሳውቁ ሲል እውነተኛውን ማንነታችሁን አሳውቁንና እንረዳችኋለን ማለቱ ነው እንጂ ሌላ ትርጉም የሚሰጠው ነገር አይደለም። ስምን ለማስተካከል የልደት የምስክር ወረቀት፣ የትምህርት ቤት ማስረጃ፣ የመስሪያ ቤት ወይም የቀበሌ መታወቂያ ያስፈልጋል። የቀበሌ ወይም የመስሪያ ቤት መታወቂያ በተናጠል ማቅረብ ብዙውን ጊዜ ተቀባይነት የለውም።
ስም ለማስተካከል አካሄዱ እንደዚህ ነው..ከዚህ በታች የተፃፈውን ደብዳቤ እንደ ምሳሌ መጠቅም ይቻላል
___________________________________________________________
Name (known by the UDI/UNE)
Address:
DUF NO. 000000000000
To UNE and Politiets utlendingsenhet (PU)
Hereby, I state that this is Affidavit for the purpose of correcting an error on my name.
My name used by the UDI and UNE is ____ _____ _____
I would like to inform you that prior to my asylum application (upon my arrival to Norway) I did inform my real name to the police as _______ ______ ________ . However, the interviewer at the time noted the name that I used on the forged document which I applied to flee to Norway. I have also informed that in parts of my journey to Norway I was victim of trafficking and subject to human rights violations. I have attempted to correct the error but so far I have failed to do so.
Hereby, I would like to declare confirming to fact that my name is ______ _____ _____ .
Yours Sincerely
XXXXX XXXX XXXX (True name and signiture)
Attachments:
1.Birth Certificate
2.Ethiopia School Leaving Certificate Examination Certificate (with photo)
3.8th Grade School National Examination Certificate (with photo)
_____________________________________________________________
ደብዳቤው የሚላከው ወደነዚህ ሁለት አድራሻዎች ነው:-
1.
Politiets utlendingsenhet
Christian Krohgs gate 32, Oslo
Postadresse: Postboks 8102 Dep, 0032 Oslo
2.
Utledningsnemda (UNE)
Postboks 8165 dep.
0034 Oslo
ትክክለኛውን ስማችሁን ካሳወቃችሁ በኋላ ወደ ኤምባሲ ሄዳችሁ የሃገራችሁን ፓስፖርት አምጡ ልትባሉ ትችላላሁ። ኤምባሲው በአሻራ ትክክለኛ ስማችሁን ስለሚያውቀው 3 ወራት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ አዲስ ፓስፖርት ይሰጣችኋል። ይህ ማለት የተሰጣችሁ የመኖሪያ ፍቃድ በሰብዓዊ ጉዳይ (Humanity) ስለሆነ በኢትዮጵያ ፓስፖርት ላይ እስከ አመት የሚታደስ ቪዛ ይሰጣችኋል ማለት ነው።
















Usman
Bayu Tatago used to work for the Oromian Radio and TV organization
(ORTVO) as a journalist. He worked as a producer and anchor of many
entertainment programs. The government security personnel and ORTVO
authorities were not happy with his programs, because of they focused on
revitalization of the Oromo culture and history. Usman received a
series of warnings, investigation, harassment and imprisonment by
Ethiopian security men.
December 2, 2013 (Oromo Liberation Front) –The
research and information unit of the Oromo Liberation Front (OLF) has
conducted a study on the allegiance that accounted for some political
prisoners to be sentenced or otherwise been unjustly detained. The
herewith attached partial list of political prisoners has been collected
from prisons of Kaliti, Torhailoch (Military Police Prison), Maikelawi
and Kilinto. Almost all prisoners are charged for act of terror,
violation of territorial integrity, attempts to overthrow the
constitutional order by violent means and being suspected member of OLF
or any other organizations. These political prisoners are ranging in age
from young High school and University students to elderly civic society
leaders. Professionally they are also diverse from farmer, business
man, government employee; political leaders, journalists and etc. The
overwhelming portions are Oromos and some are also from different nation
and nationalities of Ethiopia.