hunger strike. They reportedly began the strike 3 days ago and vowed to continue until their demands are met. Their complains include: 1) They have been denied…
Sabaa Himaa Bilisaa
Wednesday, January 27, 2016
#OromoProtest | OMN: Gaafiif Deebii Professor Abbaas Hajii Waliin Taasifame Kutaa Xumuraa
============================================
============================================
CAQASAA: -
Friday, January 22, 2016
Oromo Liberation Front (OLF) Honours the European Union Parliament that it stood up publicly...
Oromo Liberation Front (OLF) Honours the European Union Parliament that it stood up publicly against assaults on…
Oromo Liberation Front Press Release On 21st of January all party Groups of European Parliament debated and passed a resolution on the current political…
AYYAANTUU.NET/?P=8483
Submit የኖርዌይ ኢምባሲ ዜጎቹ ወደ ጎንደርና ኦሮሚያ የተጠቀሱ ከተሞች እንዳይሄዱ መከረ
የኖርዌይ ኢምባሲ ዜጎቹ ወደ ጎንደርና ኦሮሚያ የተጠቀሱ ከተሞች እንዳይሄዱ መከረ

(ዘ-ሐበሻ) አዲስ አበባ የሚገኘው የኖርዌይ ኢምባሲ በጎንደር እና በኦሮሚያ ባለው አለመረጋጋት የተነሳ ዜጎቹ በሁለቱ ክልሎች በተመረጡ አካባቢዎች እንዳይሄዱ አስታወቀ::
ከኖርዌይ ኢምባሲ የአዲስ አበባ ድረገጽ ዘ-ሐበሻ ያገኘችው መረጃ እንደሚጠቁመው በጎንደር ባለፈው ሳምንት በ እስር ቤት ላይ የደረሰው ቃጠሎን ጉዳይ አንስቶ በአሁኑ ወቅት በታች አርማጭሆ; በም ዕራብ አርማጮና ጭልጋ አካባቢ ጦር የታጠቁ ኃይሎች እንቅስቃሴ እያደረጉ በመሆኑ ወደዚያ አካባቢ ለመሄድ ለደህነነት አስጊ በመሆኑ ዜጎቹ እንዳይሄዱና ከነዚህ አካባቢዎች እንዲርቁ መክሯል::
በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ ከተሞች የአዲስ አበባን ማስተር ፕላን በመቃወም የተጀመረው ተቃውሞ አደባባይ ከወጣ እና ፖሊስ እና ተማሪዎችም ከተፋጠጡ በኋላ በተለይ በአምቦ እና በሌሎች ዩኒቨርሲቲዎች ተቃውሞው እጅጉን በማየሉ የኖርዌይ ዜጎች ወደዚያ አካባቢ እንዳሄዱ አስጠንቅቋል::
በአሁኑ ወቅት በኦሮሚያ ክልል ያለው ሁኔታ የተረጋጋና ያልታሰበ ነገር ሊከሰት እንደሚችል ያስታወቀው ኢምባሲው ዜጎቹ ወደዚያው እንዳይሄዱ ከሄዱና አንድ ችግር ካጋጠማቸውም ቶሎ ለኢምባሲው ሪፖርት እንዲያደርጉ አስጠንቅቋል::
የኖርዌይ ኢምባሲ ወደ ጋምቤላ የሚጓዙ ዜጎቹ እንዲጠነቀቁ አሳሰበ – “ውጥረትና ግጭት አለ”
(ዘ-ሐበሻ) በአዲስ አበባ የሚገኘው የኖርዌይ ኢምባሲ የጉዞ ማስጠንቀቂያ አወጣ:: ከዚህ ቀደም ወደ ጎንደር እና ወደ ኦሮሚያ የሚጓዙ ዜጎቹ እንዲጠነቀቁ አሳስቦ የነበረው ኢምባሲው ዛሬ ባወጣው ማሳሰቢያው በጋምቤላ ክልል ግጭትና ውጥረት በመኖሩ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ አሳስቧል::
በጋምቤላ ክልል ከመሬት ቅርምት ጋር በተያያዘ በተለያዩ ጊዜያት ግጭቶች እንደሚነሱ ይታወሳል::
የኖርዌይ ኢምባሲ ባወጣው ማሳሰቢያ ወደ ጋምቤላ መጓዝ ለደህንነት አስጊ በመሆኑና ውጥረቱም ግጭቱም ስላለ መጠንቀቅ ያስፈልጋል::
Subscribe to:
Comments (Atom)




