Saturday, July 27, 2013

ወዴት እያመራን ይሆን ???

በመስፍን ታደሰ
July 27, 2013
ወዴት እያመራን ይሆን ???
የቀድሞው ጠ/ሚንስትር መለስ ዜናዊ የሙት ዓመት በአሁኑ ሰዓት በመላው ኢትዮጲያ እየተከበረ ይገኛል። የትምህርት ሚንስትር ሠራተኞችና የከተማ ልማትና የቤቶች ኮንስትራክሽን መስሪያ ቤቶች ሠራተኞች አንድ አዳራሽ ውስጥ ታድመዋል። ከተሰብሳቢዎቹ መካክል የሆነ አንድ ስሙ እንዳይጠቀስ የነገረን ተሰብሳቢ እንደተናገረው በስብሰባው የተገኝነው ወደንና ፈቅደን ሳይሆን አስገድደውን ነው በማለት ሁኔታው ያበሳጨው መሆኑን ሲገልጽ በምሬት እንዲህ ሲል ተደምጧል ''በጣም አስገራሚ አገር ሁናለች እኮ ፥ ተገደን ፈርመን ነው እኮ ነው ስብሰባው ላይ የተገኝነው''። ከዚህ በተጨማሪም በስብሰባው የታደሙት ሠራተኞች ስሜታቸው ምን እንደሚመስል ተጠይቀው ሲናገሩም እንዲያው ግዴታ ሆኖብን መገኝት ሲላለብን ነው እንጂ ማንም የሚሰማችው ሰው የለም፥ ሁሉም ደብሮታል። የኢንተርኔት መስመር ያላቸው ሠራተኞች ሞባሎቻቸውን ከፍተው ቻት ማድረግና ፎቶዎችን ካልታገዱ ድረ- ገጾችና ፌስ ቡክ እየተመለከቱ የስብሰባውን ማብቂያ እየተጠባበቁ ነው።


''እኔስ ወዴት እያመራን እንደሆነ ማወቅ እስኪሳነኝ ድረስ ገራ ግብት ቢሎኛል አምላክ ምህረቱ ያውርድልን ለአገራችን'' በማለት አስተያየቱን የሰጠን ከዝያው ከስብሰባው መሃል
ዳሚ ሆኖ ነው። ወገን ለመሆኑ ምን እየሰማን ይሆን? 

አስተያየትዎን ያስቀምጡ።

Wednesday, July 24, 2013

The mass arrest of oromo individuals in Kilinto detention center

the mass arrest of oromo individuals in Kilinto detention center
DR merera gudina confirmed the arrest of those oromos on an interview with ESAT they are in  bad conditions some of them need medical treatment they are injured badly by prison investigators
 Currently there is no rule of law in Ethiopia and there is no independent judiciary system that one can get fair justice or due process of law where one can prove one’s innocence. The TPLF government is the prosecutor, the witness, the judge and the jury. An accusation by TPLF cadres is tantamount to a sentence by a court. Besides, The TPLF government is doing its best to clear every single opposition more than ever by enacting suitable instrument (law) in the name of ‘anti-terrorism’ and the new controversial approval of licence to kill for NISS that already started to be exercised since june 2013. The government using this potent instrument is cracking down on political dissent, including peaceful political demonstrations and public criticisms of government policy that are deemed supportive of armed opposition activity. The currently working law permits long-term imprisonment and even the death penalty for "crimes" that bear no resemblance, under any credible definition, to terrorism. It also deprives defendants of the right to be presumed innocent, and of protections against use of evidence obtained through torture. Most importantly The Proclamation is working in the context of concerns over political repression, suppression of freedom of speech and independent civil society, the impunity conferred on security forces, Right now, Individuals are sent to long time and life imprisonment, and given death penalty without any evidence simply because they stood for their basic human right.
The controversial approval of licence to kill for NISS

          

የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት በሚኒስቴር ደረጃ ሊቋቋም ነው

-የደኅንነት ሠራተኞች ኃላፊነታቸውን ሲወጡ ለሚወስዱት ዕርምጃ በሕግ አይጠየቁም
-ማንኛውም ሰው መረጃ መጠየቁንና መስጠቱን በሚስጥር የመያዝ ግዴታ አለበት
ብሔራዊ የመረጃና ደኅንነት አገልግሎት ተቋምን በሚኒስቴር ደረጃ እንደገና የሚያቋቁም ረቂቅ አዋጅ ለፓርላማ ቀረበ፡፡ 
ብሔራዊ የመረጃና ደኅንነት አገልግሎት በ1987 ዓ.ም. በወጣ አዋጅ የተቋቋመ ሲሆን፣ ከዚህ በኋላ በርካታ አገራዊ፣ አካባቢያዊ፣ አኅጉራዊና ዓለም አቀፋዊ ሁኔታዎች ላይ ለውጦች መታየታቸውና እነዚህ ለውጦች በኢትዮጵያ ደኅንነት ላይ ያላቸውን ፋይዳ ባገናዘበ ሁኔታ በተቋሙ ላይ ለውጥ መፍጠር በማስፈለጉ፣ ማሻሻያው እንዲደረግ መወሰኑን የጠቅላይ ሚኒስቴር ጽሕፈት ቤት አባሪ ያደረገው መግለጫ ያስረዳል፡፡ 
በዚህም መሠረት የአገር መከላከያን፣ የአገር ደኅንነትንና ሉዓላዊነትን የማስጠበቅ ሥልጣንና ተግባር የፌዴራል መንግሥት እንደመሆኑ መጠን፣ የመረጃና ደኅንነት አገልግሎት በአገር ደረጃ የሚዋቀር ብቸኛ ተቋም ሆኖ ክልሎች መሰል ተቋም ሊኖሯቸው እንደማይችል በማመልከት አዋጁ ተረቋል፡፡ 
አገልግሎቱ ካለበት ሕገ መንግሥታዊና አገራዊ ኃላፊነት እንዲሁም ካለው ሰፊ ሥልጣንና ተግባር አንፃር በሚኒስቴር ደረጃ እንዲዋቀር በረቂቅ አዋጁ ተካቷል፡፡ 
ተቋሙ ለሕዝብ ጥቅም አስፈላጊ ነው ብሎ ሲያምን የሒሳብ መዛግብትና ሌሎች የሥራ መረጃዎችን እጅግ ብርቱ ሚስጥር ብሎ በመሰየም ለሌሎች አካላት (የፈዴራል ኦዲተርንም ቢሆን) ሊከለክል እንደሚችል በረቂቁ ላይ ተካቷል፡፡ 
ይህ ሥልጣን ቢኖረውም በውስጥ ኦዲተርና ለጠቅላይ ሚኒስትሩ በሚቀርብ ሪፖርት መነሻነት ክትትልና ቁጥጥር ስለሚደረግበት፣ የተጠያቂነት ሥርዓቱ ላይ ጥያቄ የማያጭር መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስቴር ጽሕፈት ቤት አባሪ መግለጫ ያስረዳል፡፡ 
በመሆኑም ተቋሙ ከውጭ አገር የሚያስገባቸውን የመረጃ ደኅንነት መሣሪያዎች ወይም ዕቃዎች ለጉምሩክ ሳይገለጹ እንዲገቡ ማድረግ ሲችል፣ ወደ ውጭ የሚላኩ ተመሳሳይ መሣሪያዎች ሚስጥራዊ ባህሪያቸው እንደተጠበቀ እንዲንቀሳቀሱ አዋጁ ይፈቅዳል፡፡ 
የተቋሙ የደኅንነት ሠራተኞች ማንነትና የሀብት መጠን ሚስጥራዊ በሆነ ሁኔታ እንዲጠበቅ የማድረግ ኃላፊነትም በረቂቁ ተካቷል፡፡ በተጨማሪም ተቋሙ ከአገር ውስጥ የሕግ አስከባሪ አካላት ጋር በፀጥታ ዙሪያ በቅንጅት እንዲሠራ ትብብሩና መደጋገፉ በአጋር አካላት በጐ ፈቃደኝነት ላይ የተሠረተ ሳይሆን፣ ግዴታን የጣለ ረቂቅ አንቀጽ ተካቷል፡፡ 
የአቪዬሽን ደኅንነትን በበላይነት የመምራት፣ ብሔራዊ የመታወቂያ ካርድ የመስጠት ሥራን በበላይነት የመምራት፣ እንዲሁም ለግል ጥበቃ ድርጅቶችና ሠራተኞች የማረጋገጫ ሠርተፊኬት የመስጠት ኃላፊነቶች ተሰጥተውታል፡፡ 
የተቋሙ የደኅንነት ሠራተኛ ኃላፊነቱን በአግባቡ በሚወጣበት ወቅት በነበሩ አስገዳጅ ሁኔታዎች ለሚወስደው ዕርምጃ በወንጀልም ሆነ በፍትሐ ብሔር ወንጀል እንደማይጠየቅ ረቂቁ ያስረዳል፡፡ 
የደኅንነት ሠራተኞች በሥራ ላይም ሆነ ከተሰናበቱ በኋላ በሥራ አጋጣሚ የሚያውቋቸውን ሚስጥሮች የመጠበቅ ግዴታ የተጣለባቸው ሲሆን፣ ማንኛውም ሰው በተቋሙ መረጃ ተጠይቆና ሰጥቶ ስለመሆኑ በቸልተኝነት እንኳን ለሌሎች ቢያሳውቅ በወንጀል እንደሚጠየቅ ረቂቅ አዋጁ ይገልጻል፡፡
በተጨማሪም የተቋሙ ሠራተኛ ያልሆነ ግለሰብ በተቋሙ፣ በኃላፊው ወይም በደኅንነት ሠራተኞች ስም በቃል ወይም በድርጊት ለማታለልና ለማስመሰል የሞከረና የተቋሙን ተግባር ያወከ ግለሰብ፣ በወንጀል ሕግ ድንጋጌዎች እንደሚቀጣ በረቂቁ ተካቷል፡፡ ረቂቁ ለዝርዝር ዕይታ ለሕግና ፍትሕ አስተዳደር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በዋናነት ተመርቷል፡፡ 

Hawaasi Oromoo Afrikaa Kibbaa Wagahii Dhaabi G7 Maqaa Ethiopian Qopheesse Irratti Kaayyoon Oromummaa Maal Akka Tahe Ibsuun Mooraa Qabsoo Oromoo Tiksan

Walgahiin G7 maqaa “Ethiopian community of South Africa” tiin qophaawe kan ” MARII GUDDAA HAALA ITOOPHIYAAN AMMA KEEYSA JIRTU FI DHIMMA ABBAYYA ” Jedhu Adoolessaa 21 2013 sa,aa 3:00pm-10:00pm kan deeme yammuu tahu Namoonni walgahicha irratti argaman,
1.Professor MINGA NEGASH ,
2.Professor MAMO MUCHE yammuu tahan
3.Dr.Dima Nogo German Frankfort irraa Skypen
4.Profssor BIRANU ABAGAZ Amerikaa irraa Skypen
5. Ato Kidane Alamayo Amerikaa irraa Skypen
Dabareen waa’ee ITOOPHIYAAN takka lama hin taatu, jedhuufii gaaromina abbootii isaanii warra akka Minilik fii kkf faarfataa Itoopiyaan biyya seenaa GUDDAA qabduufii falaasafa cimaa fii gadi fagoo irratti jaaramte tan yaada dhiphaa sabaafii sablammii jedhuun diigamtuu akka hin tahin bookkisaa turan.
Obbo Diimaan gama isaaniin gadfageenyaa dhimmoota Oromoo fii haala yeroo ammaa ummanni keenya keeysa jiru tuquu baatullee hamma tahe Seenaa Oromoo dabre fii Oromoon mirgadhablee taheem jiraatuu hubachiise. kuniis maaltu abdii fii hamilee warraaqsaan akka dhimma keenya dubbatu isa dhoorke gaafii jettu hirmaattoota Oromoo walgahicha akka walgaafatan godhullee waan Habashoonni haasawaa oolaniin hedduu waan waldhabuuf sabboontoti Oromoo achitti argaman qaanfachiifna jedhanii itti qophaawanii taa’anilleen yaada isaanii liqimsanii gara Habashootaatti deeffatan.
Oromoon Afrikaa Kibbaa jiran dhimma cimaa Oromummaa fii Oromiyaa akkasuma seenaa sabichaa irratti badaalee dur keeysa deebi’ee waraanu kana tokkummaan dura dhaabbatanii seenaa Oromoo kan dhugaa fii mamii hin qabne yaadachiisuun seenaa dharaa kan Habshoonni dhugaa dabsanii dhara dhugaa fakkeeysuun tokkummaa sobaa addunyaa fii sabaafii sablammii Itoophiyaatiin dhamaasaa turanii fii jiran dhaabanii dhugaan yoo kan hegeree biyyattii fii nagaya waaraa barbaadan taate mirga Ummatootaa abbootiin isaanii sarbaa turan akka ol’aantummaatti ittiin boonuu dhiisuun dhiifama gaafatanii Kara fuuladuraatti akkamitti walqixummaan Saba,Sablammii fii namtokkee itti eegama?
Sirna impaayerummaa diignee akkamitti sirna dimokraasii dhugaa irratti hundaawe akkamitti Ummatoota kaleeysa miidhaa turre kana waliin jaarrannee nagaan jiraanna?
Araaraa fii sirna nagaa fidu tokko akkamitti jaarra yoo hin jedhin ammallee dogoggora kaleeysaa irraa baratuu dhabuu keeysan nutti agarsiisaa jira waan taheef,
Seenaa Oromoo fii waan Oromoo baasu oromumaatu beeka waan taheef murnoonni yartuun Oromoo bakka buunaa ja’anii abdii hin jirre isinii kennaa jiran yoo jiraatan akka Saba Oromoo bakka bu’uudhaan dhimmoota Oromoo dubbatuu hin dandeenye afaan tokkoon waltajichaaf akeekame.
Dhumarratti waltajiin kan Oromoo tahuun Professoroonni isaan afeerratan kan qaamaan achitti argaman morma isaanii gadqabanii dhimma hagana cimaa kana waltajjii takka fii sadarkaa kana irratti fayyaa fii furmaata argamsiisuun akka hin dan’amne amanuun marii dhawaataa akka barbaachisu eeranii mataa raasuu akka sa’a mataa keeysa dhawamee ija isaanii shukkuumataa baha.
Waltajicha keeysaa kan Nama gammachiisu,
1, Namoonni Oromoo achirratti argaman hundinuu dhimma kanarratti yaadaan tokko qabu.
2,Karaa amantiillee Oromoon dachaa miidhamuu isaa warreen Oromoo tahanii amantii bakka bu’anilleen kana ibsatuudha.
3,Warri qaama jijjiramaa jechuun Habashoota jalatti ijaaraman tkko tokkos walgahicha irratti afeeramanilleen osoo hin hafin furguggee kanaan dhawamnaan nuti bakka yaadaa fii qaamni Oromoo jiru jira jechisiifaman.
4,Oromoo community of South Africa ” Waldaa Oromoo Afikaa Kibbaa waan kana dura bu’iinsaan gochaa farrummaa Oromoo kan Habashootaan geggeeyfamaa jiru kana itti dammaquun tokkummaa kaayoo Oromummaaf dhaabbatan.
Gabaamumatti Walgahiichi Kan G7n tahuu irra kan Oromooti yoo jenne bareedaa ture.
Hawaasa Oromoo Afirkaa Kibbaa
I.U.Of!!
Read More:-
sa.docx
sa2.docx

በዲያስፖራ ያለውን የወቅቱን የኢትዮጵያ ፖለቲካ በማስመልከት በአውሮፓ የኦሮሞ ወጣቶችና የሴቶች ማህበራት የጋራ መግለጫ

July 24, 2013
በአሁኑ ወቅት የኦሮሞ ፖለቲካዊና ዲፕሎማሲያዊ እድገት እርር ድብን ያደረጋቸው የአጼዎቹ ቡችሎች በአጼዎቹ ልጆች በተፈጠሩ ሚዲያዎች ላይ አንድን ግለሰብ በማስታከክ በኦሮሞ ህዝብ ላይ የቃጡትን ሀሰታዊ የፖለቲካ ዘመቻ ለህመማቸው ፈውስ ሳይሆን ማባባሻ እንደሆነ ልናስጠነቅቃቸው እንወዳለን።
ነጻነት ዲሞክራሲና እኩልነት ስራ ላይ በሚውልበት ሀገር ውስጥ እየኖሩ ስለነጻነት ዲሞክራሲና እኩልነት የማይረዱ ግለሰቦች በምን አይነት መልኩ ሊማሩ እንደሚችሉ መገመት አዳጋች ነው። ለማመን በጣም አስቸጋሪ የሚሆነው ደግሞ እነዚህ ግለሰቦች በትምህርት ደረጃ ማእረጋቸውና በአስተሳሰባቸው መሀከል ያለው ርቀት የሰማይና የመሬት ያህል መሆኑ ነው።
ለመሆኑ ማነው እነሱን የኢትዮጵያ ባለቤትና የኢትዮጵያዊነት ትርጉም ፈቺ ያደረጋቸው? የፈለጉትን ንፁሕ ኢትዮጵያዊ: የፈለጉትን ጠንካራ ኢትዮጵያዊ: እንዲሁም ባንዳ ወይም ከሃዲ እያሉ የሚጠሩበትን መስፈርት ማነው የሰጣቸው? የአጼዎቹ አሊያም የአምባገነኑ የደርግ ስርአት መስፈርት መሆኑ ነው?
አክራሪ ወይም ሽብርተኛ የሚለውስ ከመለስ ዜናዊ ተኮርጆ ነው?
ከሁሉ አስቀድመን እነሱ በሚረዱት የሳባ ፊደል ሀ ብለን ልናስተምራቸው የምንወዳቸው ነጥቦች:
1ኛ፡ አሁን ኢትዮጵያ ተብላ የምትጠራው ኢምፓየር የአጼዎቹ ንብረት ሳትሆን አጼዎቹ በጉልበት የፈጠሯት እንደሆነች፡ ያም ማለት የኢትዮጵያ ወራሾች የአጼዎቹ አመልኪዎች ብቻ ሳይሆኑ የአጼዎቹ ሰለባዎችም መሆናቸውን፡
2ኛ፡ ኢትዮጵያዊነት ነህ፡ነሽ ተብሎ የሚሰጥ ዜግነት ሳይሆን ህዝቦች በፈቃዳቸው ወደው የሚቀበሉት የማንነት መገለጫ መሆን እንዳለበት፡ ያንን ለማምጣት ደግሞ ለምን ቅድሚያ ኦሮሞ ነኝ አልክ እያሉ የጥላቻና የሀሰት ዘመቻ በጀዋር ወይም በሌሎች ኦሮሞዎች ላይ በመክፈት ሳይሆን ውይይቶችን በማካሄድና ነጻ የሃሳብ መድረኮችን በመፍጠር እንደሆነ::
እኛ በአውሮፓ የኦሮሞ ወጣቶችና የሴቶች ማህበራት በአሁኑ ወቅት በአልጀዚራ ላይ ቅድሚያ ኦሮሞ ነኝ በማለቱ ብቻ በፖለቲካ ምሁሩ ጀዋር ላይ የተከፈተውን የሀሰት ዘመቻ ማውገዝ ብቻ ሳይሆን ለመከላከልም በመገደዳችን ይህ አይነቱ አጼያዊ ዘመቻ እስኪያቆም ድረስ ከቅርብ ጊዜ በፊት ከሰላም ወዳድ የአንድነት ሀይሎች ጋር የጀመርነውን የቅርርብ ዲያሎጎችና የሀሳብ ልውውጦች በይበልጥ ልንገመግምው ወስነናል። ምክኒያቱም አንዳንድ ጉዳዩን ሊረዱ የማይችሉ ወይም ሊረዱ የማይፈልጉ ግለሰቦች የኛን የቅን አካሄድ እጅ እንደመስጠት አድርገው ሲሰብኩና የኦሮሞ ህዝብ ትግልንም ውጤት አልባና ውድቅ አድርገውም ሊጽፉ ሲሞክሩ ይታያሉ።
በአጼዎቹና በአምባገነኑ ዘመን የነበረውን የኦሮሞ ህዝብ ፖለቲካዊና ማህበራዊ መልክና ይዘት ከአሁኑ ጋር ሲነጻጸር ያለውን ለውጥ በፊልም ካላሳየናቸው በቀር እንደማይገባቸው አሁን አሁን ተረድተናል።
ከ 15 እስከ 25 ሚሊዮን የሚጠጋው በቋንቋው እየተማረ ያለው የኦሮሞ ልጅ በማን የትግል ውጤት እንደሆነ ምናልባት በእግዚአብሄር መልዕክተኛ ካልተነገራቸው በቀር ሰው የሚነግራቸውንም ሆነ በአይናቸው የሚያዩትን ማመን ተስኗቸዋል።
ያም ሆነ ይህ እነዚህን ትምክህተኞች በወንድማችን ጀዋር ላይ እያደረጉ ያሉትን አጼያዊ ዘመቻ ለራሳቸው ህልውና ሲሉ እንዲያቆሙ እያስጠነቀቅናቸው፡
1ኛ፡ ሌሎች በዲያስፖራና በሀገር ቤት የሚገኙ የነጻነት: የዲሞክራሲና የእኩልነት መብት ታጋዮች ሁሉ ይህንን አጼያዊ ዘመቻ እንዲያወግዙ እንጠይቃለን።
2ኛ፡ በዲያስፖራና በሀገር ቤት የሚገኙ ሁሉም የኦሮሞ ኮሚዩኒቲዎች፡ የባህልና የጥናት አካዳሚዎች፡ የወጣቶችና የሴቶች ማህበራት እንዲሁም የፖለቲካ ድርጅቶች ይህ ዘመቻ የተከፈተው በጀዋር ላይ ብቻ ሳይሆን በኦሮሞ ህዝብ ላይም እንደሆነ አጢነው ተገቢዉን እርምጃ እንዲወስዱ እናሳስባለን።
እኛም በመጀመሪያ ደረጃ ኦሮሞ ነን።
July 24, 2013
Oromo Youth Association in Europe:
London/England
Oromo Women’s Association in Europe:
Munich/Germany
Contact us: abasuraa@yahoo.com

Tuesday, July 23, 2013

Oromo and Ogaden Protest in Edmonton, Canada, Against Ethiopian Empire’s Financiers « GadaaTube

GadaaTube: Oromo and Ogaden Protest in Edmonton, Canada, Against Ethiopian Empire’s Financiers « GadaaTube

USCIRF Calls on Ethiopia to Release Religious Freedom Advocates on Trial

USCIFJuly 23, 2013, WASHINGTON D.C. (USCIRF) — On the one-year anniversary of the crackdown on Muslim protestors for peacefully advocating for their religious freedom rights, the U.S. Commission on International Religious Freedom (USCIRF) calls on the Ethiopian government to release 29 individuals who have been detained and put on trial.
In July 2012, the government arrested hundreds of Muslims peacefully demanding that it cease interfering in their religious affairs and allow their community to vote freely for representatives on the Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council (EIASC).  While most were released, 29 were charged on October 29, 2012 under the government’s Anti-Terror Proclamation, accused of “intending to advance a political, religious or ideological cause” by force and the “planning, preparation, conspiracy, incitement and attempt of terrorist acts.”  It was the first time that Ethiopia’s terrorism law was used in connection with a religious freedom issue.
“We are deeply concerned that Ethiopia’s government is seeking to silence peaceful religious freedom proponents by detaining and trying them in secret under trumped-up terrorism charges.  They should be released now and their trials halted,” said USCIRF Chair Katrina Lantos Swett.  “When USCIRF was in Ethiopia in December 2012, we met with lawyers for the 29 who reported that their clients had been tortured and experienced other ill-treatment in detention.  Since then, the Commission has expressed concern about a February 2013 program, Jihadawi Harekat (Holy War Movement). This program, which the government aired on Ethiopia TV and portrayed the protesters and those arrested as terrorists, could prejudice the outcome of their trial.  The U.S. government must increase its advocacy to ensure that the defendants’ religious freedom and human and due process rights are respected.”
Starting in December 2011, Muslims in Addis Ababa and across Ethiopia held weekly peaceful demonstrations in mosques after Friday prayers to protest efforts by the government and the EIASC to impose al-Ahbash, a foreign interpretation of Islam, on their community.  While officials did not stop the protests for almost six months, as they grew in size, protestors reported that security forces began intimidating them and their families to discourage continued demonstrations.
The first arrests occurred on July 13, 2012, when police raided the Aweliya Mosque as individuals gathered to plan for both a charity event and protests to coincide with an upcoming African Union Summit in Addis Ababa.  Protestors reportedly were beaten and arrested, with some witnesses alleging police use of tear gas and live ammunition.  On July 19-20, the police continued to arrest Muslim community members, including journalists and the 17 members of the Arbitration Committee the protestors had elected to negotiate with the government.  On July 21, police broke up a sit-in protesting the arrests.  According to witnesses, protestors were subjected to beatings, tear gas and arrests.
Those charged include nine members of the Arbitration Committee, the editor-in-chief of the Ye’Muslimoch Guday Yusuf Getachew, and Habiba Mohammed, the wife of the (now former) Minister of Civil Service, Junedin Sado.
USCIRF