Saturday, May 3, 2014

http://amharic.voanews.com/content/ethiopia-oromiya-protesters-killings-05-01-14/1905846.html


እሑድ, ሜይ 04, 2014 የአካባቢው ጊዜ 01:16

በኦሮሚያ ግጭቶች ሕይወት ጠፋ

በአዲስ አበባ ዙሪያ ያሉ ከተሞችን በዋና ከተማይቱ ማስተር ፕላን ውስጥ አካትቶ ለማልማት በሚል የተያዘውን ዕቅድ ከተቃወሙ የኦሮሚያ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ጋር በተነሣ ግጭት በሰው ይወትና ንብረት ላይ ጉዳት መድረሱን የመንግሥት ኮመዩኒኬሽን ጉዳዮች ፅ/ቤት አስታወቀ፡፡
በኦሮሚያ ግጭቶች ሕይወት ጠፋ

No comments:

Post a Comment